የኅሊና ወግ
በኅሊና የምናወጣ የምናወርደውን አእምሯዊ ወግ ወደ መድረክ በማውጣት እንድንወያይበት የሚጋብዝ የጡመራ መድረክ ነው፡፡
Wednesday, April 4, 2012
አደራ
መፅሃፍ አንብቤ ፤እፎይ ባልኩ ሰዓት
ምነው ዛፍ በሆንኩኝ፤እያልኩ እመኛለሁ
ወይ ፍሬ አፈራለሁ
ወይ ጥላ እሆናለሁ
ቢያንስ አንዲት ወፍ በግል
አምና ጎጆ ቤቷን ፤እንደምትሰጠኝ እተማመናለሁ
ያኔ በትክክል ለአደራ እበቃለሁ፡፡
(ስውር ስፌት ከተሰኘው የነቢይ መኮንን የግጥም መጽሐፍ የተወሰደ 1999ዓ›ም)
No comments:
Post a Comment
Newer Post
Older Post
Home
Subscribe to:
Post Comments (Atom)
No comments:
Post a Comment